1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 3:13-14

1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 3:13-14 መቅካእኤ

ለመልካም ነገር ቀናኢ ብትሆኑ የሚጐዳችሁ ማን ነው? ነገር ግን ስለ ጽድቅ እንኳ መከራን ብትቀበሉ ብፁዓን ናችሁ። ዛቻቸውንም አትፍሩ፤ አትታወኩም።