መዝሙር 17:3-5

መዝሙር 17:3-5 NASV

ልቤን መረመርኸው፣ በሌሊት ጠጋ ብለህ ፈተንኸኝ፤ ፈተሽኸኝ አንዳች አላገኘህብኝም፤ አንደበቴም ዕላፊ አልሄደም። ከሰዎች ተግባር፣ በከንፈርህ ቃል፣ ከዐመፀኞች መንገድ፣ ራሴን ጠብቄአለሁ። አረማመዴ በመንገድህ ጸንቷል እግሮቼም አልተንሸራተቱም።