ዘፍጥረት 43:13-14

ዘፍጥረት 43:13-14 NASV

ወንድማችሁንም ይዛችሁ ወደ ሰውየው በቶሎ ሂዱ። ሌላውን ወንድማችሁንና ብንያምን ይዛችሁ ለመመለስ እንድትችሉ ሁሉን ቻይ አምላክ በምሕረቱ የዚያን ሰው ልብ ያራራላችሁ። እንግዲህ ልጆቼንም ባጣ ምን አደርጋለሁ፤ ያመጣውን እቀበላለሁ።”

ቪዲዮ ለ {{ዋቢ_ሰዉ}}