1
ትንቢተ ሶፎንያስ 2:3
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
እናንተ ፍርዱን የጠበቃችሁ፥ የምድር ትሑታን ሁሉ፥ ጌታን ፈልጉ፤ ጽድቅን ፈልጉ፥ ትሕትናን ፈልጉ፤ ምናልባት በጌታ ቁጣ ቀን ትሰወሩ ይሆናል።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ትንቢተ ሶፎንያስ 2:11
ጌታ በእነርሱ ዘንድ የተፈራ ይሆናል፥ የምድርን አማልክት ሁሉ ያጠፋቸዋልና፤ የሕዝቦችም ደሴቶች ሁሉ ላይ የሚኖሩ ሰዎች፥ ሁሉም በያሉበት ሆነው ለእርሱ ይሰግዳሉ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች