1
መጽሐፈ ምሳሌ 26:4-5
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
አንተ ደግሞ እርሱን እንዳትመስል ለሞኝ እንደ ሞኝነቱ አትመልስለት። ለራሱ ጠቢብ የሆነ እንዳይመስለው ለሞኝ እንደ ሞኝነቱ መልስለት።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ ምሳሌ 26:11
ወደ ሞኝነቱ የሚመለስ ሰው፥ ወደ ትፋቱ እንደሚመለስ ውሻ ነው።
3
መጽሐፈ ምሳሌ 26:20
እንጨት ባለቀ ጊዜ እሳት ይጠፋል፥ ጆሮ ጠቢ በሌለበትም ዘንድ ጠብ ጸጥ ይላል።
4
መጽሐፈ ምሳሌ 26:27
ጉድጓድን የሚምስ ይወድቅበታል፥ ድንጋይንም የሚያንከባልል ይገለበጥበታል።
5
መጽሐፈ ምሳሌ 26:12
ለራሱ ጠቢብ የሆነ የሚምስለውን ሰው አየኽውን? ከእርሱ ይልቅ ሞኝ ተስፋ አለው።
6
መጽሐፈ ምሳሌ 26:17
በማይመለከተው ገብቶ የሚሟገት፥ ውሻን በጆሮው እንደሚይዝ ነው።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች