1
ኦሪት ዘፀአት 14:14
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
ጌታ ስለ እናንተ ይዋጋል፥ እናንተም ዝም ትላላችሁ።”
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ኦሪት ዘፀአት 14:13
ሙሴም ሕዝቡን እንዲህ አላቸው፦ “አትፍሩ፥ ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የጌታን ማዳን እዩ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘለዓለም አታዩአቸውምና።
3
ኦሪት ዘፀአት 14:16
አንተም በትርህን አንሣ፥ እጅህንም በባህሩ ላይ ዘርጋ፥ ክፈለውም፤ የእስራኤልም ልጆች በባህሩ ውስጥ በደረቅ ምድር ያልፋሉ።
4
ኦሪት ዘፀአት 14:31
እስራኤልም ጌታ በግብጽ ላይ ያደረጋትን ታላቅ ኃይል አየ፥ ሕዝቡም ጌታን ፈሩ፥ በጌታና በአገልጋዩ በሙሴ አመኑ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች