1
መጽሐፈ መክብብ 7:9
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
በነፍስህ ለቁጣ ችኩል አትሁን፥ ቁጣ በአላዋቂ ብብት ያርፋልና።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ መክብብ 7:14
በመልካም ቀን ደስ ይበልህ፥ በክፉም ቀን ተመልከት፥ ሰው ከእርሱ በኋላ መርምሮ ምንም እንዳያገኝ እግዚአብሔር ይህንንም ያንንም እንዲሁ ሠርቶአል።
3
መጽሐፈ መክብብ 7:8
የነገር ፍጻሜ ከመጀመሪያው ይሻላል፥ ታጋሽም ከትዕቢተኛ ይሻላል።
4
መጽሐፈ መክብብ 7:20
በምድር ላይ መልካምን የሚሠራ፥ ምንም ኃጢአት የማያደርግ ጻድቅ አይገኝምና።
5
መጽሐፈ መክብብ 7:12
የጥበብ ጥላ እንደ ገንዘብ ጥላ ናትና፥ የእውቀትም ብልጫዋ ጥበብ ገንዘብ ላደረጋት ሕይወትን መስጠትዋ ነው።
6
መጽሐፈ መክብብ 7:1
ከመልካም ሽቱ መልካም ስም፥ ከመወለድ ቀንም የሞት ቀን ይሻላል።
7
መጽሐፈ መክብብ 7:5
ሰው የአላዋቂዎችን ዜማ ከሚሰማ ይልቅ የጠቢባንን ተግሣጽ መስማት ይሻለዋል።
8
መጽሐፈ መክብብ 7:2
ወደ ግብዣ ቤት ከመሄድ ወደ ልቅሶ ቤት መሄድ ይሻላል፥ እርሱ የሰው ሁሉ ፍጻሜ ነውና፥ ሕያውም የሆነ በልቡ ያኖረዋልና።
9
መጽሐፈ መክብብ 7:4
የጠቢባን ልብ በልቅሶ ቤት ነው፥ የአላዋቂዎች ልብ ግን በደስታ ቤት ነው።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች