1
ትንቢተ አሞጽ 4:13
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
“እነሆ፥ ተራሮችን የሠራ፥ ነፋስንም የፈጠረ፥ የልቡንም ሐሳብ ለሰው የሚነግር፥ ንጋትን ጨለማ የሚያደርግ፥ በምድርም ከፍታዎች ላይ የሚረግጥ፥ ስሙ የሠራዊት አምላክ ጌታ ነው።”
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ትንቢተ አሞጽ 4:12
“ስለዚህ፥ እስራኤል ሆይ! እንደዚህ አደርግብሃለሁ፤ እስራኤልም ሆይ! እንደዚህ ስለማደርግብህ አምላክህን ለመገናኘት ተዘጋጅ።”
3
ትንቢተ አሞጽ 4:6
“እኔ በከተማችሁ ሁሉ ራብን፥ በስፍራችሁም ሁሉ እንጀራን ማጣት አመጣባችኋለሁ፤ እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፥” ይላል ጌታ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች