የYouVersion አርማ
መጽሐፍ ቅዱስእቅዶችቪዲዮዎች
መተግበሪያውን ያግኙ
የቋንቋ መምረጫ
የፍለጋ አዶ

ከ{{ምዕራፍ}} ታዋቂ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች

1

መጽሐፈ መዝሙር 116:1-2

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጩኸቴንና ልመናዬን ስለ ሰማ እግዚአብሔርን እወደዋለሁ። እርሱን በምጠራው ጊዜ ሁሉ ስለሚሰማኝ፥ በዘመኔ ሁሉ ወደ እርሱ እጮኻለሁ።

አወዳድር

{{ጥቅስ}} ያስሱ

2

መጽሐፈ መዝሙር 116:5

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እግዚአብሔር ቸርና እውነተኛ ነው፤ አምላካችን መሐሪ ነው።

አወዳድር

{{ጥቅስ}} ያስሱ

3

መጽሐፈ መዝሙር 116:15

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የቅዱሳን ሞት በእግዚአብሔር ዘንድ የከበረ ነው።

አወዳድር

{{ጥቅስ}} ያስሱ

4

መጽሐፈ መዝሙር 116:8-9

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እግዚአብሔር ከሞት አዳነኝ፤ እንባዬ እንዲቆም አደረገ፤ እግሮቼንም ከመደናቀፍ ጠበቃቸው። ስለዚህ ሕያዋን በሚገኙበት በእግዚአብሔር ፊት እኖራለሁ።

አወዳድር

{{ጥቅስ}} ያስሱ

ከ መጽሐፈ መዝሙር 116ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች

የቀድሞው ምዕራፍ
ቀጣይ ምዕራፍ
YouVersion

በየቀኑ ከእግዚአብሔር ጋር የቅርብ ግንኙነት እንዲኖርዎ እንዲፈልጉ የሚያበረታታዎ እና የሚሞግትዎ።

አገልግሎት

ስለ

ሙያዎች

በጎ ፈቃደኛ

ብሎግ

ተጫን / ይንኩት

ጠቃሚ ማስፈንጠሪያዎች

እገዛ

ልገሳ

የመጽሐፍ ቅዱስ እትሞች

የድምጽ መጽሐፍ ቅዱስ

የመጽሐፍ ቅዱስ ቋንቋዎች

የዕለቱ ጥቅስ


የዲጂታል አገልግሎት

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

የግለሰብነት መመሪያ / የግለሰብ አቋም መመሪያውሎች
የተጋላጭነት ገለጻ ፕሮግራም
ፌስቡክትዊተርኢንስታግራምዩትዩብፒንትረስት

ቤት

መጽሐፍ ቅዱስ

እቅዶች

ቪዲዮዎች