← እቅዶች
ከ ዮናስ 1ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች

ብሉይ ኪዳን - ደቂቅ ነቢያት
25 ቀናት
ይህ ቀላል እቅድ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የሚገኙትን የአስራ ሁለቱን ደቂቅ ነቢያት የትንቢት መጻሕፍት ያሳውቅሃል/ሻል። ይህ እቅድ በግልም በቡድንም ለመከታተል ምቹ ሲሆን በየእለቱ ጥቂት ጥቂት ምዕራፎችን በማንበብ ማጠናቀቅ ይቻላል።.

መጽሐፍ ቅዱስን በጋራ እናንብብ (ሰኔ)
30 ቀናት
ከ12 ተከታታይ ክፍሎች ክፍል 6: ይህ ዕቅድ ማህበረሰቦችን ለ365 ቀናት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በአንድ ላይ እንዲያሳልፋ ይመራቸዋል:: በእያንዳንዱ ወር አዲስ ክፍል ሲጀምሩ ሌሎችም እንዲቀላቀሉ ይጋብዙ:: ይህ ተከታታይ ዕቅድ የድምፅ መፅሐፍ ቅዱሶች ላይም በሚገባ ይሰራል - በቀን ከ20 ደቂቃዎች ያላነሰ ያድምጡ! እያንዳንዱ ክፍል የብሉይ ኪዳንን እና የአዲስ ኪዳንን ምዕራፉች ከተለያዩ የመዝሙረ ዳዊት ክፍሎች ጋር ተካቷል። ክፍል 6 የ ኤፌሶን፣ ፊልጵስዩስ ፣ቈላስይስ ፣ዮናስ ፣መሳፍንት፣ ሩት እና 1ኛ ሳሙኤል መፅሀፍትን አካቶ ይዟል::