1
ኦሪት ዘፍጥረት 19:26
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
የሎጥም ሚስት ወደ ኋላዋ ተመለከተች፥ የጨው ሐውልትም ሆነች።
Vergelyk
Verken ኦሪት ዘፍጥረት 19:26
2
ኦሪት ዘፍጥረት 19:16
እርሱም በዘገየ ጊዜ እግዚአብሔር ስላዘነለት እነዚያ ሰዎች የእርሱን እጅ የሚስቱንም እጅ የሁለቱን የሴቶች ልጆቹንም እጅ ይዘው አወጡትና በከተማይቱ ውጭ አስቀመጡት።
Verken ኦሪት ዘፍጥረት 19:16
3
ኦሪት ዘፍጥረት 19:17
ወደ ሜዳም ካወጡአቸው በኋላ እንዲህ አሉት፦ “ራስህን አድን፥ ወደ ኋላህ አትይ፥ በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ።”
Verken ኦሪት ዘፍጥረት 19:17
4
ኦሪት ዘፍጥረት 19:29
እግዚአብሔርም እነዚያን የአገር ከተሞች ባጠፋ ጊዜ አብርሃምን አሰበው፥ ሎጥ ተቀምጦበት የነበረውንም ከተማ ባጠፋ ጊዜ ከዚያ ጥፋት መካከል ሎጥን አወጣው።
Verken ኦሪት ዘፍጥረት 19:29
Tuisblad
Bybel
Leesplanne
Video's