YouVersion 標識
搜索圖示

ኦሪት ዘፍጥረት 9:12-13

ኦሪት ዘፍጥረት 9:12-13 መቅካእኤ

እንዲህም ሲል እግዚአብሔር ተናገረ፦ “በእኔና በእናንተ፥ ከእናንተም ጋር ባለው በሕያው ፍጥረት ሁሉ መካከል፥ ለዘለዓለም የማደርገው፥ የቃል ኪዳን ምልክት ይህ ነው፥ ቀስቴን በደመና አደርጋለሁ፥ ይህም በእኔና በምድር መካከል የቃል ኪዳን ምልክት ይሆናል።

ኦሪት ዘፍጥረት 9:12-13 的視訊