YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የሉቃስ ወንጌል 17 的热门经文

1

የሉቃስ ወንጌል 17:19

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ያን ሰው፦ “ተነሥና ሂድ፤ እምነትህ አድኖሃል” አለው።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 17:19

2

የሉቃስ ወንጌል 17:4

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በቀን ሰባት ጊዜ ቢበድልህና በቀን ሰባት ጊዜም ወደ አንተ እየመጣ ‘በበደሌ ተጸጽቼአለሁ’ ቢልህ ይቅር በለው።”

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 17:4

3

የሉቃስ ወንጌል 17:15-16

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከእነርሱም አንዱ ከለምጹ መንጻቱን ባየ ጊዜ በከፍተኛ ድምፅ እግዚአብሔርን እያመሰገነ ተመለሰ። ኢየሱስንም እያመሰገነ በእግሩ ሥር በግምባሩ ተደፋ፤ እርሱ የሰማርያ ሰው ነበር።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 17:15-16

4

የሉቃስ ወንጌል 17:3

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ስለዚህ ለራሳችሁ ተጠንቀቁ! ወንድምህ ቢበድልህ ገሥጸው! በበደሉ ከተጸጸተም ይቅር በለው!

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 17:3

5

የሉቃስ ወንጌል 17:17

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም እንዲህ አለ፤ “ከለምጽ የነጹት ሰዎች ዐሥር አልነበሩምን? ታዲያ፥ ዘጠኙ የት አሉ?

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 17:17

6

የሉቃስ ወንጌል 17:6

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ጌታ ኢየሱስም “የሰናፍጭ ቅንጣት የሚያኽል እምነት ቢኖራችሁ ይህን የሾላ ዛፍ ‘ከዚህ ተነቅለህ በባሕር ውስጥ ተተከል!’ ብትሉት ይታዘዝላችኋል” አላቸው።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 17:6

7

የሉቃስ ወንጌል 17:33

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሕይወቱን ለማዳን የሚፈልግ ሁሉ ያጣታል፤ ሕይወቱን አሳልፎ የሚሰጥ ሁሉ ያድናታል።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 17:33

8

የሉቃስ ወንጌል 17:1-2

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ፦ “ሰዎችን አሰናክለው ወደ ኃጢአት የሚጥሉ ነገሮች መምጣታቸው አይቀርም፤ ነገር ግን የኃጢአትን መሰናክል ለሚያመጣው ለዚያ ሰው ወዮለት! ማንም ሰው ከእነዚህ ታናናሾች አንዱን ከሚያሰናክል ይልቅ ትልቅ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ላይ ታስሮ ወደ ባሕር ቢጣል ይሻለው ነበር።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 17:1-2

9

የሉቃስ ወንጌል 17:26-27

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በኖኅ ዘመን እንደሆነው ዐይነት የሰው ልጅ በሚመጣበት ጊዜም እንዲሁ ይሆናል። ኖኅ ወደ መርከብ እስከ ገባበት ቀን ድረስ ሰዎች ሲበሉና ሲጠጡ፥ ሲያገቡና ሲጋቡም ነበር፤ በዚያን ጊዜ የጥፋት ውሃ መጣና አጥለቅልቆ ሁሉንም አጠፋቸው።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 17:26-27

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频