1
የሉቃስ ወንጌል 17:19
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ያን ሰው፦ “ተነሥና ሂድ፤ እምነትህ አድኖሃል” አለው።
Karşılaştır
የሉቃስ ወንጌል 17:19 keşfedin
2
የሉቃስ ወንጌል 17:4
በቀን ሰባት ጊዜ ቢበድልህና በቀን ሰባት ጊዜም ወደ አንተ እየመጣ ‘በበደሌ ተጸጽቼአለሁ’ ቢልህ ይቅር በለው።”
የሉቃስ ወንጌል 17:4 keşfedin
3
የሉቃስ ወንጌል 17:15-16
ከእነርሱም አንዱ ከለምጹ መንጻቱን ባየ ጊዜ በከፍተኛ ድምፅ እግዚአብሔርን እያመሰገነ ተመለሰ። ኢየሱስንም እያመሰገነ በእግሩ ሥር በግምባሩ ተደፋ፤ እርሱ የሰማርያ ሰው ነበር።
የሉቃስ ወንጌል 17:15-16 keşfedin
4
የሉቃስ ወንጌል 17:3
ስለዚህ ለራሳችሁ ተጠንቀቁ! ወንድምህ ቢበድልህ ገሥጸው! በበደሉ ከተጸጸተም ይቅር በለው!
የሉቃስ ወንጌል 17:3 keşfedin
5
የሉቃስ ወንጌል 17:17
ኢየሱስም እንዲህ አለ፤ “ከለምጽ የነጹት ሰዎች ዐሥር አልነበሩምን? ታዲያ፥ ዘጠኙ የት አሉ?
የሉቃስ ወንጌል 17:17 keşfedin
6
የሉቃስ ወንጌል 17:6
ጌታ ኢየሱስም “የሰናፍጭ ቅንጣት የሚያኽል እምነት ቢኖራችሁ ይህን የሾላ ዛፍ ‘ከዚህ ተነቅለህ በባሕር ውስጥ ተተከል!’ ብትሉት ይታዘዝላችኋል” አላቸው።
የሉቃስ ወንጌል 17:6 keşfedin
7
የሉቃስ ወንጌል 17:33
ሕይወቱን ለማዳን የሚፈልግ ሁሉ ያጣታል፤ ሕይወቱን አሳልፎ የሚሰጥ ሁሉ ያድናታል።
የሉቃስ ወንጌል 17:33 keşfedin
8
የሉቃስ ወንጌል 17:1-2
ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ፦ “ሰዎችን አሰናክለው ወደ ኃጢአት የሚጥሉ ነገሮች መምጣታቸው አይቀርም፤ ነገር ግን የኃጢአትን መሰናክል ለሚያመጣው ለዚያ ሰው ወዮለት! ማንም ሰው ከእነዚህ ታናናሾች አንዱን ከሚያሰናክል ይልቅ ትልቅ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ላይ ታስሮ ወደ ባሕር ቢጣል ይሻለው ነበር።
የሉቃስ ወንጌል 17:1-2 keşfedin
9
የሉቃስ ወንጌል 17:26-27
በኖኅ ዘመን እንደሆነው ዐይነት የሰው ልጅ በሚመጣበት ጊዜም እንዲሁ ይሆናል። ኖኅ ወደ መርከብ እስከ ገባበት ቀን ድረስ ሰዎች ሲበሉና ሲጠጡ፥ ሲያገቡና ሲጋቡም ነበር፤ በዚያን ጊዜ የጥፋት ውሃ መጣና አጥለቅልቆ ሁሉንም አጠፋቸው።
የሉቃስ ወንጌል 17:26-27 keşfedin
Ana Sayfa
Kutsal Kitap
Okuma Planları
Videolar