ኦሪት ዘፍጥረት 1:9-10

ኦሪት ዘፍጥረት 1:9-10 መቅካእኤ

እግዚአብሔርም፦ “ከሰማይ በታች ያለው ውኃ በአንድ ስፍራ ይሰብሰብ፥ የብሱም ይገለጥ” አለ፤ እንዲሁም ሆነ። እግዚአብሔርም የብሱን “ምድር” ብሎ ጠራው፥ በአንድ ስፍራ የተሰበሰበውንም ውሃ “ባሕር” አለው፥ እግዚእብሔርም ያ መልካም እንደሆነ አየ።

แผนการอ่าน และบทใคร่ครวญประจำวัน ตามหัวข้อ ኦሪት ዘፍጥረት 1:9-10 ฟรี