1
ኦሪት ዘፍጥረት 19:26
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
የሎጥም ሚስት ወደ ኋላዋ ተመለከተች፥ የጨው ሐውልትም ሆነች።
ஒப்பீடு
ኦሪት ዘፍጥረት 19:26 ஆராயுங்கள்
2
ኦሪት ዘፍጥረት 19:16
እርሱም በዘገየ ጊዜ እግዚአብሔር ስላዘነለት እነዚያ ሰዎች የእርሱን እጅ የሚስቱንም እጅ የሁለቱን የሴቶች ልጆቹንም እጅ ይዘው አወጡትና በከተማይቱ ውጭ አስቀመጡት።
ኦሪት ዘፍጥረት 19:16 ஆராயுங்கள்
3
ኦሪት ዘፍጥረት 19:17
ወደ ሜዳም ካወጡአቸው በኋላ እንዲህ አሉት፦ “ራስህን አድን፥ ወደ ኋላህ አትይ፥ በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ።”
ኦሪት ዘፍጥረት 19:17 ஆராயுங்கள்
4
ኦሪት ዘፍጥረት 19:29
እግዚአብሔርም እነዚያን የአገር ከተሞች ባጠፋ ጊዜ አብርሃምን አሰበው፥ ሎጥ ተቀምጦበት የነበረውንም ከተማ ባጠፋ ጊዜ ከዚያ ጥፋት መካከል ሎጥን አወጣው።
ኦሪት ዘፍጥረት 19:29 ஆராயுங்கள்
முகப்பு
வேதாகமம்
வாசிப்புத் திட்டங்கள்
காணொளிகள்