ኦሪት ዘፍጥረት 3:6

ኦሪት ዘፍጥረት 3:6 አማ54

ሴቲቱም ዛፉ ለመብላት ያማረ እንደ ሆነ፤ ለዓይንም እንደሚያስጎመጅ፤ ለጥበብም መልካም እንድ ሆነ አየች፤ ከፍሬውም ወሰደችና በላች ለባልዋም ደግሞ ሰጠችው እርሱም ከእርስው ጋር በላ።

Gratis läsplaner och andakter relaterade till ኦሪት ዘፍጥረት 3:6