ኦሪት ዘፍጥረት 6:14

ኦሪት ዘፍጥረት 6:14 አማ05

አንተ ግን ከጥሩ እንጨት መርከብ ሥራ፤ በውስጡም ብዙ ክፍሎች እንዲኖሩት አድርግ፤ መርከቡን ከውስጥና ከውጪ በቅጥራን ለቅልቀው።