1
የዮሐንስ ወንጌል 1:12
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው፤
සසඳන්න
የዮሐንስ ወንጌል 1:12 ගවේෂණය කරන්න
2
የዮሐንስ ወንጌል 1:1
በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።
የዮሐንስ ወንጌል 1:1 ගවේෂණය කරන්න
3
የዮሐንስ ወንጌል 1:5
ብርሃንም በጨለማ ይበራል፥ ጨለማም አላሸነፈውም።
የዮሐንስ ወንጌል 1:5 ගවේෂණය කරන්න
4
የዮሐንስ ወንጌል 1:14
ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን።
የዮሐንስ ወንጌል 1:14 ගවේෂණය කරන්න
5
የዮሐንስ ወንጌል 1:3-4
ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም። በእርሱ ሕይወት ነበረች፥ ሕይወትም የሰው ብርሃን ነበረች።
የዮሐንስ ወንጌል 1:3-4 ගවේෂණය කරන්න
6
የዮሐንስ ወንጌል 1:29
በነገው ዮሐንስ ኢየሱስን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ እንዲህ አለ፦ እነሆ የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ።
የዮሐንስ ወንጌል 1:29 ගවේෂණය කරන්න
7
የዮሐንስ ወንጌል 1:10-11
በዓለም ነበረ፥ ዓለሙም በእርሱ ሆነ፥ ዓለሙም አላወቀውም። የእርሱ ወደ ሆነው መጣ፥ የገዛ ወገኖቹም አልተቀበሉትም።
የዮሐንስ ወንጌል 1:10-11 ගවේෂණය කරන්න
8
የዮሐንስ ወንጌል 1:9
ለሰው ሁሉ የሚያበራው እውነተኛው ብርሃን ወደ ዓለም ይመጣ ነበር።
የዮሐንስ ወንጌል 1:9 ගවේෂණය කරන්න
9
የዮሐንስ ወንጌል 1:17
ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆነ።
የዮሐንስ ወንጌል 1:17 ගවේෂණය කරන්න
නිවස
බයිබලය
සැලසුම්
වීඩියෝ