1
የዮሐንስ ወንጌል 1:12
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
ለተቀበሉት ሁሉ ግን በስሙ ለሚያምኑ የእግዚአብሔር ልጆች እንዲሆኑ ሥልጣንን ሰጣቸው።
සසඳන්න
የዮሐንስ ወንጌል 1:12 ගවේෂණය කරන්න
2
የዮሐንስ ወንጌል 1:1
በመጀመሪያ ቃል ነበረ፤ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፤ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።
የዮሐንስ ወንጌል 1:1 ගවේෂණය කරන්න
3
የዮሐንስ ወንጌል 1:5
ብርሃንም በጨለማ ያበራል፤ ጨለማም አላገኘውም።
የዮሐንስ ወንጌል 1:5 ගවේෂණය කරන්න
4
የዮሐንስ ወንጌል 1:14
ያም ቃል ሥጋ ሆነ፤ በእኛም አደረ፤ ለአባቱ አንድ እንደ ሆነ ልጅ ክብር ያለ ክብሩን አየን፤ ጸጋንና እውነትን የተመላ ነው።
የዮሐንስ ወንጌል 1:14 ගවේෂණය කරන්න
5
የዮሐንስ ወንጌል 1:3-4
ሁሉም በእርሱ ሆነ፤ ከሆነውም ሁሉ ያለ እርሱ ምንም የሆነ የለም። ሕይወት በእርሱ ነበረ፥ ሕይወትም የሰው ብርሃን ነበረ፤
የዮሐንስ ወንጌል 1:3-4 ගවේෂණය කරන්න
6
የዮሐንስ ወንጌል 1:29
በማግሥቱም ዮሐንስ ወደ እርሱ ሲመጣ ጌታችን ኢየሱስን አይቶ እንዲህ አለ፤ “እነሆ፥ የዓለሙን ኀጢኣት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ።
የዮሐንስ ወንጌል 1:29 ගවේෂණය කරන්න
7
የዮሐንስ ወንጌል 1:10-11
በዓለም ነበረ፤ ዓለሙም በእርሱ ሆነ፤ ዓለሙ ግን አላወቀውም። ወደ ወገኖቹ መጣ፤ ወገኖቹ ግን አልተቀበሉትም።
የዮሐንስ ወንጌል 1:10-11 ගවේෂණය කරන්න
8
የዮሐንስ ወንጌል 1:9
ለሰው ሁሉ የሚያበራው እውነተኛው ብርሃንስ ወደ ዓለም የመጣው ነው።
የዮሐንስ ወንጌል 1:9 ගවේෂණය කරන්න
9
የዮሐንስ ወንጌል 1:17
ኦሪት በሙሴ ተሰጥታን ነበርና፤ ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆነልን።
የዮሐንስ ወንጌል 1:17 ගවේෂණය කරන්න
නිවස
බයිබලය
සැලසුම්
වීඩියෝ