1
የሉቃስ ወንጌል 12:40
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፤ የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና።”
සසඳන්න
የሉቃስ ወንጌል 12:40 ගවේෂණය කරන්න
2
የሉቃስ ወንጌል 12:31
ዳሩ ግን መንግሥቱን ፈልጉ፤ ይህም ሁሉ ይጨመርላችኋል።
የሉቃስ ወንጌል 12:31 ගවේෂණය කරන්න
3
የሉቃስ ወንጌል 12:15
“የሰው ሕይወት በገንዘቡ ብዛት አይደለምና ተጠንቀቁ፤ ከመጐምጀትም ሁሉ ተጠበቁ፤” አላቸው።
የሉቃስ ወንጌል 12:15 ගවේෂණය කරන්න
4
የሉቃስ ወንጌል 12:34
መዝገባችሁ ባለበት ልባችሁ ደግሞ በዚያ ይሆናልና።
የሉቃስ ወንጌል 12:34 ගවේෂණය කරන්න
5
የሉቃስ ወንጌል 12:25
ከእናንተ ተጨንቆ በቁመቱ ላይ አንድ ክንድ መጨመር የሚችል ማን ነው?
የሉቃስ ወንጌል 12:25 ගවේෂණය කරන්න
6
የሉቃስ ወንጌል 12:22
ለደቀ መዛሙርቱም እንዲህ አለ “ስለዚህ እላችኋለሁ፤ ለነፍሳችሁ በምትበሉት ወይም ለሰውነታችሁ በምትለብሱት አትጨነቁ።
የሉቃስ ወንጌል 12:22 ගවේෂණය කරන්න
7
የሉቃስ ወንጌል 12:7
ነገር ግን የእናንተ የራሳችሁ ጠጉር ሁሉ እንኳ የተቆጠረ ነው፤ አትፍሩ፤ እናንተ ከብዙ ድንቢጦች ትበልጣላችሁ።
የሉቃስ ወንጌል 12:7 ගවේෂණය කරන්න
8
የሉቃስ ወንጌል 12:32
“አንተ ታናሽ መንጋ! መንግሥትን ሊሰጣችሁ የአባታችሁ በጎ ፈቃድ ነውና አትፍሩ።
የሉቃስ ወንጌል 12:32 ගවේෂණය කරන්න
9
የሉቃስ ወንጌል 12:24
ቁራዎችን ተመልከቱ፤ አይዘሩም፤ አያጭዱምም፤ ዕቃ ቤትም ወይም ጎተራ የላቸውም፤ እግዚአብሔርም ይመግባቸዋል፤ እናንተማ ከወፎች እጅግ ትበልጡ የለምን?
የሉቃስ ወንጌል 12:24 ගවේෂණය කරන්න
10
የሉቃስ ወንጌል 12:29
እናንተም የምትበሉትን የምትጠጡትንም አትፈልጉ፤ አታወላውሉም፤
የሉቃስ ወንጌል 12:29 ගවේෂණය කරන්න
11
የሉቃስ ወንጌል 12:28
እግዚአብሔር ግን ዛሬ ያለውን ነገም ወደ እቶን የሚጣለውን በሜዳ የሆነውን ሣር እንዲህ የሚያለብሰው ከሆነ፥ እናንተ እምነት የጐደላችሁ፥ እናንተንማ ይልቁን እንዴት?
የሉቃስ ወንጌል 12:28 ගවේෂණය කරන්න
12
የሉቃስ ወንጌል 12:2
የማይገለጥ የተከደነ፥ የማይታወቅም የተሰወረ ምንም የለምና።
የሉቃስ ወንጌል 12:2 ගවේෂණය කරන්න
නිවස
බයිබලය
සැලසුම්
වීඩියෝ