1
ኦሪት ዘፍጥረት 2:24
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ትቶ ከሚስቱ ጋር ይተባበራል፤ ሁለቱም አንድ አካል ይሆናሉ።
සසඳන්න
ኦሪት ዘፍጥረት 2:24 ගවේෂණය කරන්න
2
ኦሪት ዘፍጥረት 2:18
ጌታ እግዚእብሔርም፦ “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፥ የምትሆነውን ረዳት እፈጥርለታለሁ” አለ።
ኦሪት ዘፍጥረት 2:18 ගවේෂණය කරන්න
3
ኦሪት ዘፍጥረት 2:7
ከዚህ በኋላ ጌታ እግዚአብሔር ሰውን ከምድር አፈር አበጀው፥ በአፍንጫውም የሕይወት እስትንፋስን እፍ አለበት፥ ሰውም ሕያው ነፍስ ያለው ሆነ።
ኦሪት ዘፍጥረት 2:7 ගවේෂණය කරන්න
4
ኦሪት ዘፍጥረት 2:23
አዳምም አለ፥ “ይህች አጥንት ከአጥንቴ የተገኘች ናት፥ ከሥጋዬም የተገኘች ሥጋ ናት፤ ሴት ተብላ ትጠራ፥ ከወንድ የተገኘች ስለ ሆነች ‘ሴት’ ትባል” አለ።
ኦሪት ዘፍጥረት 2:23 ගවේෂණය කරන්න
5
ኦሪት ዘፍጥረት 2:3
እግዚአብሔር ሊያደርገው ከፈጠረው ሥራ ሁሉ በእርሱ ዐርፎአልና፥ ሰባተኛውን ቀን ባረከው ቀደሰውም።
ኦሪት ዘፍጥረት 2:3 ගවේෂණය කරන්න
6
ኦሪት ዘፍጥረት 2:25
አዳምና ሚስቱ ሁለቱም ራቁታቸውን ነበሩ፥ አይተፋፈሩምም ነበር።
ኦሪት ዘፍጥረት 2:25 ගවේෂණය කරන්න
නිවස
බයිබලය
සැලසුම්
වීඩියෝ