YouVersion လိုဂို
ရှာရန် အိုင်ကွန်

የሉቃስ ወንጌል 14:13-14

የሉቃስ ወንጌል 14:13-14 አማ05

ነገር ግን ግብዣ በምታደርግበት ጊዜ ድኾችን፥ አካለ ስንኩሎችን፥ ሽባዎችን፥ ዕውሮችንም ሰዎች ጥራ። ይህን ብታደርግ እነርሱ ውለታ ለመክፈል ስለማይችሉ የተባረክህ ትሆናለህ። በጻድቃን ትንሣኤ ጊዜም እግዚአብሔር ይከፍልሃል።”

የሉቃስ ወንጌል 14:13-14 အကြောင်း ဗီဒီယိုများ