1
ኦሪት ዘፍጥረት 4:7
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
መልካም ባታደርግ ግን ኂጢአት በደጅ ታደባለች፤ ፈቃድዋም ወደ አንተ ግን በእርስዋ ንገሥባት።
Харьцуулах
ኦሪት ዘፍጥረት 4:7 г судлах
2
ኦሪት ዘፍጥረት 4:26
ለሴት ደግሞ ወንድ ልጅ ተወለደስት፤ ስሙንም ሄኖስ አለው፤ በዚያን ጊዜም በእግዚአብሔር ስም መጠራት ተጀመረ።
ኦሪት ዘፍጥረት 4:26 г судлах
3
ኦሪት ዘፍጥረት 4:9
እግዚአብሔርም ቃየንን አለው፤ ወንድምህ አቤል ወዴት ነው? እርሱም አለ፤ አላውቅም የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን? አለውም፤
ኦሪት ዘፍጥረት 4:9 г судлах
4
ኦሪት ዘፍጥረት 4:10
ምን አደረግህ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኽል።
ኦሪት ዘፍጥረት 4:10 г судлах
5
ኦሪት ዘፍጥረት 4:15
እግዚአብሔርም እርሱን አለው፤ እንግዲህ ቃየንን የገደለ ሁሉ ሰባት እጥፍ ይበቀልብታል። እግዚአብሔርም ቃየንን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት። ፕ
ኦሪት ዘፍጥረት 4:15 г судлах
Нүүр хуудас
Библи
Тѳлѳвлѳгѳѳ
Видео