1
የሉቃስ ወንጌል 24:49
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
እነሆም፥ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ።
ತಾಳೆಮಾಡಿ
የሉቃስ ወንጌል 24:49 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
2
የሉቃስ ወንጌል 24:6-7
የሰው ልጅ በኃጢአተኞች እጅ አልፎ ሊሰጥና ሊሰቀል በሦስተኛውም ቀን ሊነሣ ግድ ነው እያለ ገና በገሊላ ሳለ ለእናንተ እንደ ተናገረ አስቡ።
የሉቃስ ወንጌል 24:6-7 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
3
የሉቃስ ወንጌል 24:31-32
ዓይናቸውም ተከፈተ፥ አወቁትም፤ እርሱም ከእነርሱ ተሰወረ። እርስ በርሳቸውም፦ በመንገድ ሲናገረን መጻሕፍትንም ሲከፍትልን ልባችን ይቃጠልብን አልነበረምን? ተባባሉ።
የሉቃስ ወንጌል 24:31-32 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
4
የሉቃስ ወንጌል 24:46-47
እንዲህም አላቸው፦ ክርስቶስ መከራ ይቀበላል በሦስተኛውም ቀን ከሙታን ይነሣል፥ በስሙም ንስሐና የኃጢአት ስርየት ከኢየሩሳሌም ጀምሮ በአሕዛብ ሁሉ ይሰበካል ተብሎ እንዲሁ ተጽፎአል።
የሉቃስ ወንጌል 24:46-47 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
5
የሉቃስ ወንጌል 24:2-3
ድንጋዩንም ከመቃብሩ ተንከባሎ አገኙት፥ ገብተውም የጌታን የኢየሱስን ሥጋ አላገኙም።
የሉቃስ ወንጌል 24:2-3 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
ಮುಖಪುಟ
ಬೈಬಲ್
ಯೋಜನೆಗಳು
ವೀಡಿಯೊಗಳು