1
የሉቃስ ወንጌል 16:10
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
“በትንሹ የታመነ በብዙም እንዲሁ የታመነ ነው፤ በትንሹ የሚያታልል በብዙም እንዲሁ ያታልላል።
Σύγκριση
Διαβάστε የሉቃስ ወንጌል 16:10
2
የሉቃስ ወንጌል 16:13
ለሁለት ጌቶች መገዛት የሚቻለው አንድም አገልጋይ የለም፤ ወይ አንዱን ሲጠላ ሌላውን ይወዳል፤ ወይ አንዱን ሲጠጋ ሌላውን ይንቃል። ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም።”
Διαβάστε የሉቃስ ወንጌል 16:13
3
የሉቃስ ወንጌል 16:11-12
እንግዲያስ በዐመፃ ገንዘብ ካልታመናችሁ፥ እውነተኛውን ገንዘብ ማን አደራ ይሰጣችኋል? በሌላ ሰው ገንዘብ ካልታመናችሁ፥ የእናንተን ማን ይሰጣችኋል?
Διαβάστε የሉቃስ ወንጌል 16:11-12
4
የሉቃስ ወንጌል 16:31
‘ሙሴንና ነቢያትንም የማይሰሙ ከሆነ፥ ከሙታንም እንኳ አንድ ሰው ቢነሣ አያምኑም፤’ አለው።”
Διαβάστε የሉቃስ ወንጌል 16:31
5
የሉቃስ ወንጌል 16:18
“ሚስቱን ፈቶ ሌላ የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል፤ ባልዋም የፈታትን የሚያገባ ያመነዝራል።
Διαβάστε የሉቃስ ወንጌል 16:18
Αρχική
Αγία Γραφή
Σχέδια
Βίντεο