ইউভার্শন লোগো
সার্চ আইকন

ኦሪት ዘፍጥረት 7:11

ኦሪት ዘፍጥረት 7:11 መቅካእኤ

ኖኅ ስድስት መቶ ዓመት በሆነው፥ በሁለተኛው ወር፥ ከወሩም በዓሥራ ሰባተኛው ቀን ላይ፥ ከምድር በታች ያለው የታላቁ ጥልቅ መፍለቂያዎች ሁሉ በድንገት ተነደሉ፥ የሰማያትም መስኮቶች ተከፈቱ፥