YouVersion Logo
Search Icon

የዮሐንስ ወንጌል 8:10-11

የዮሐንስ ወንጌል 8:10-11 አማ05

ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ቀና ብሎ፥ “አንቺ ሴት ከሳሾችሽ የት አሉ? የፈረደብሽ ማንም የለምን?” አላት። እርስዋም “ጌታ ሆይ! ማንም የለም” አለች። ኢየሱስም “እኔም አልፈርድብሽም፤ ሂጂ፤ ዳግመኛ ኃጢአት አትሥሪ” አላት።

Video for የዮሐንስ ወንጌል 8:10-11