YouVersion Logo
Search Icon

ዮሐንስ 18:38

ዮሐንስ 18:38 NASV

ጲላጦስም፣ “እውነት ምንድን ነው?” አለው፤ ይህን ከተናገረ በኋላም እንደ ገና ወደ አይሁድ ወጥቶ እንዲህ አላቸው፤ “እኔ የሚያስከስስ በደል አላገኘሁበትም፤

Free Reading Plans and Devotionals related to ዮሐንስ 18:38