YouVersion Logo
Search Icon

መዝሙር 91:1-9

መዝሙር 91:1-9 NASV

በልዑል መጠጊያ የሚኖር፣ በሁሉን ቻይ አምላክ ጥላ ሥር ያድራል። እግዚአብሔርን፣ “መጠጊያዬ፣ ምሽጌ፣ የምታመንብህ አምላኬ” እለዋለሁ። እርሱ ከዐዳኝ ወጥመድ፣ ከአሰቃቂ ቸነፈር ያድንሃልና። በላባዎቹ ይጋርድሃል፤ በክንፎቹ ሥር መሸሸጊያ ታገኛለህ፤ ታማኝነቱ ጋሻና መከታ ይሆንሃል። የሌሊትን አስደንጋጭነት፣ በቀን የሚወረወረውንም ፍላጻ አትፈራም፤ በጨለማ የሚያደባ ቸነፈር፣ በቀትር ረፍራፊውም አያሠጋህም። በአጠገብህ ሺሕ፣ በቀኝህም ዐሥር ሺሕ ይወድቃል፤ ወደ አንተ ግን አይቀርብም። በዐይንህ ብቻ ትመለከታለህ፤ የክፉዎችንም መቀጣት ታያለህ። “እግዚአብሔርን መሸሸጊያ፣” ልዑልንም መጠጊያህ አድርገኸዋልና።

Verse Images for መዝሙር 91:1-9

መዝሙር 91:1-9 - በልዑል መጠጊያ የሚኖር፣
በሁሉን ቻይ አምላክ ጥላ ሥር ያድራል።
እግዚአብሔርን፣ “መጠጊያዬ፣ ምሽጌ፣
የምታመንብህ አምላኬ” እለዋለሁ።

እርሱ ከዐዳኝ ወጥመድ፣
ከአሰቃቂ ቸነፈር ያድንሃልና።
በላባዎቹ ይጋርድሃል፤
በክንፎቹ ሥር መሸሸጊያ ታገኛለህ፤
ታማኝነቱ ጋሻና መከታ ይሆንሃል።
የሌሊትን አስደንጋጭነት፣
በቀን የሚወረወረውንም ፍላጻ አትፈራም፤
በጨለማ የሚያደባ ቸነፈር፣
በቀትር ረፍራፊውም አያሠጋህም።
በአጠገብህ ሺሕ፣ በቀኝህም ዐሥር ሺሕ ይወድቃል፤
ወደ አንተ ግን አይቀርብም።
በዐይንህ ብቻ ትመለከታለህ፤
የክፉዎችንም መቀጣት ታያለህ።

“እግዚአብሔርን መሸሸጊያ፣”
ልዑልንም መጠጊያህ አድርገኸዋልና።መዝሙር 91:1-9 - በልዑል መጠጊያ የሚኖር፣
በሁሉን ቻይ አምላክ ጥላ ሥር ያድራል።
እግዚአብሔርን፣ “መጠጊያዬ፣ ምሽጌ፣
የምታመንብህ አምላኬ” እለዋለሁ።

እርሱ ከዐዳኝ ወጥመድ፣
ከአሰቃቂ ቸነፈር ያድንሃልና።
በላባዎቹ ይጋርድሃል፤
በክንፎቹ ሥር መሸሸጊያ ታገኛለህ፤
ታማኝነቱ ጋሻና መከታ ይሆንሃል።
የሌሊትን አስደንጋጭነት፣
በቀን የሚወረወረውንም ፍላጻ አትፈራም፤
በጨለማ የሚያደባ ቸነፈር፣
በቀትር ረፍራፊውም አያሠጋህም።
በአጠገብህ ሺሕ፣ በቀኝህም ዐሥር ሺሕ ይወድቃል፤
ወደ አንተ ግን አይቀርብም።
በዐይንህ ብቻ ትመለከታለህ፤
የክፉዎችንም መቀጣት ታያለህ።

“እግዚአብሔርን መሸሸጊያ፣”
ልዑልንም መጠጊያህ አድርገኸዋልና።መዝሙር 91:1-9 - በልዑል መጠጊያ የሚኖር፣
በሁሉን ቻይ አምላክ ጥላ ሥር ያድራል።
እግዚአብሔርን፣ “መጠጊያዬ፣ ምሽጌ፣
የምታመንብህ አምላኬ” እለዋለሁ።

እርሱ ከዐዳኝ ወጥመድ፣
ከአሰቃቂ ቸነፈር ያድንሃልና።
በላባዎቹ ይጋርድሃል፤
በክንፎቹ ሥር መሸሸጊያ ታገኛለህ፤
ታማኝነቱ ጋሻና መከታ ይሆንሃል።
የሌሊትን አስደንጋጭነት፣
በቀን የሚወረወረውንም ፍላጻ አትፈራም፤
በጨለማ የሚያደባ ቸነፈር፣
በቀትር ረፍራፊውም አያሠጋህም።
በአጠገብህ ሺሕ፣ በቀኝህም ዐሥር ሺሕ ይወድቃል፤
ወደ አንተ ግን አይቀርብም።
በዐይንህ ብቻ ትመለከታለህ፤
የክፉዎችንም መቀጣት ታያለህ።

“እግዚአብሔርን መሸሸጊያ፣”
ልዑልንም መጠጊያህ አድርገኸዋልና።መዝሙር 91:1-9 - በልዑል መጠጊያ የሚኖር፣
በሁሉን ቻይ አምላክ ጥላ ሥር ያድራል።
እግዚአብሔርን፣ “መጠጊያዬ፣ ምሽጌ፣
የምታመንብህ አምላኬ” እለዋለሁ።

እርሱ ከዐዳኝ ወጥመድ፣
ከአሰቃቂ ቸነፈር ያድንሃልና።
በላባዎቹ ይጋርድሃል፤
በክንፎቹ ሥር መሸሸጊያ ታገኛለህ፤
ታማኝነቱ ጋሻና መከታ ይሆንሃል።
የሌሊትን አስደንጋጭነት፣
በቀን የሚወረወረውንም ፍላጻ አትፈራም፤
በጨለማ የሚያደባ ቸነፈር፣
በቀትር ረፍራፊውም አያሠጋህም።
በአጠገብህ ሺሕ፣ በቀኝህም ዐሥር ሺሕ ይወድቃል፤
ወደ አንተ ግን አይቀርብም።
በዐይንህ ብቻ ትመለከታለህ፤
የክፉዎችንም መቀጣት ታያለህ።

“እግዚአብሔርን መሸሸጊያ፣”
ልዑልንም መጠጊያህ አድርገኸዋልና።መዝሙር 91:1-9 - በልዑል መጠጊያ የሚኖር፣
በሁሉን ቻይ አምላክ ጥላ ሥር ያድራል።
እግዚአብሔርን፣ “መጠጊያዬ፣ ምሽጌ፣
የምታመንብህ አምላኬ” እለዋለሁ።

እርሱ ከዐዳኝ ወጥመድ፣
ከአሰቃቂ ቸነፈር ያድንሃልና።
በላባዎቹ ይጋርድሃል፤
በክንፎቹ ሥር መሸሸጊያ ታገኛለህ፤
ታማኝነቱ ጋሻና መከታ ይሆንሃል።
የሌሊትን አስደንጋጭነት፣
በቀን የሚወረወረውንም ፍላጻ አትፈራም፤
በጨለማ የሚያደባ ቸነፈር፣
በቀትር ረፍራፊውም አያሠጋህም።
በአጠገብህ ሺሕ፣ በቀኝህም ዐሥር ሺሕ ይወድቃል፤
ወደ አንተ ግን አይቀርብም።
በዐይንህ ብቻ ትመለከታለህ፤
የክፉዎችንም መቀጣት ታያለህ።

“እግዚአብሔርን መሸሸጊያ፣”
ልዑልንም መጠጊያህ አድርገኸዋልና።መዝሙር 91:1-9 - በልዑል መጠጊያ የሚኖር፣
በሁሉን ቻይ አምላክ ጥላ ሥር ያድራል።
እግዚአብሔርን፣ “መጠጊያዬ፣ ምሽጌ፣
የምታመንብህ አምላኬ” እለዋለሁ።

እርሱ ከዐዳኝ ወጥመድ፣
ከአሰቃቂ ቸነፈር ያድንሃልና።
በላባዎቹ ይጋርድሃል፤
በክንፎቹ ሥር መሸሸጊያ ታገኛለህ፤
ታማኝነቱ ጋሻና መከታ ይሆንሃል።
የሌሊትን አስደንጋጭነት፣
በቀን የሚወረወረውንም ፍላጻ አትፈራም፤
በጨለማ የሚያደባ ቸነፈር፣
በቀትር ረፍራፊውም አያሠጋህም።
በአጠገብህ ሺሕ፣ በቀኝህም ዐሥር ሺሕ ይወድቃል፤
ወደ አንተ ግን አይቀርብም።
በዐይንህ ብቻ ትመለከታለህ፤
የክፉዎችንም መቀጣት ታያለህ።

“እግዚአብሔርን መሸሸጊያ፣”
ልዑልንም መጠጊያህ አድርገኸዋልና።

Free Reading Plans and Devotionals related to መዝሙር 91:1-9