1
መዝሙረ ዳዊት 96:4
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
መብረቆቹ ለዓለም አበሩ፤ ምድር ተንቀጠቀጠች ተናወጠችም።
Compare
Explore መዝሙረ ዳዊት 96:4
2
መዝሙረ ዳዊት 96:2
ደመናና ጭጋግም በዙሪያው ናቸው፤ ፍትሕና ርትዕ የዙፋኑ መሠረት ናቸው፤
Explore መዝሙረ ዳዊት 96:2
3
መዝሙረ ዳዊት 96:1
እግዚአብሔር ነገሠ፥ ምድር ሐሤትን ታደርጋለች፥ ብዙ ደሴቶችም ደስ ይላቸዋል።
Explore መዝሙረ ዳዊት 96:1
4
መዝሙረ ዳዊት 96:3
እሳት በፊቱ ይሄዳል፥ ነበልባሉም ጠላቶቹን ይከብባቸዋል።
Explore መዝሙረ ዳዊት 96:3
5
መዝሙረ ዳዊት 96:9
አንተ፥ እግዚአብሔር፥ በምድር ላይ ሁሉ ብቻህን ልዑል ነህና፥ በአማልክትም ሁሉ ላይ እጅግ ከፍ ከፍ ብለሃልና።
Explore መዝሙረ ዳዊት 96:9
Home
Bible
Plans
Videos