1
መጽሐፈ ኢዮብ 40:2
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
“ኢዮብ ሆይ! ለመሆኑ ሰው ሁሉን ከሚችል አምላክ ከእኔ ጋር ተከራክሮ ሊረታ የሚችል ይመስልሃልን? ከእኔ ከእግዚአብሔር ጋር የምትከራከር አንተ ስለ ሆንክ፥ እስቲ መልስ ስጥ።”
Compare
Explore መጽሐፈ ኢዮብ 40:2
2
መጽሐፈ ኢዮብ 40:4
“ጌታ ሆይ! እኔ ለምንም የማልጠቅም ከንቱ ሰው ነኝ፤ ከእንግዲህ ወዲህ አፌን በእጄ ይዤ ዝም ከማለት በስተቀር፥ ለአንተ የምሰጠው መልስ የለኝም።
Explore መጽሐፈ ኢዮብ 40:4
Home
Bible
Plans
Videos