1
መዝሙር 31:24
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
እግዚአብሔርን ተስፋ የምታደርጉ ሁሉ፤ በርቱ፤ ልባችሁም ይጽና።
Compare
Explore መዝሙር 31:24
2
መዝሙር 31:15
ዘመኔ ያለው በእጅህ ነው፤ ከጠላቶቼ እጅ ታደገኝ፤ ከሚያሳድዱኝም አድነኝ።
Explore መዝሙር 31:15
3
መዝሙር 31:19
በሰዎች ልጆች ፊት፣ ለሚፈሩህ ያስቀመጥሃት፣ መጠጊያ ላደረጉህም ያዘጋጀሃት፣ በጎነትህ ምንኛ በዛች!
Explore መዝሙር 31:19
4
መዝሙር 31:14
እግዚአብሔር ሆይ፤ እኔ ግን በአንተ እታመናለሁ፤ “አንተ አምላኬ ነህ” እልሃለሁም።
Explore መዝሙር 31:14
5
መዝሙር 31:3
አንተ ዐለቴና መጠጊያዬ ነህና፣ ስለ ስምህ ስትል ምራኝ፤ መንገዱንም ጠቍመኝ።
Explore መዝሙር 31:3
6
መዝሙር 31:5
መንፈሴን በእጅህ ዐደራ እሰጣለሁ፤ እግዚአብሔር የእውነት አምላክ ሆይ፤ አንተ ተቤዠኝ።
Explore መዝሙር 31:5
7
መዝሙር 31:23
እናንተ ቅዱሳኑ ሁሉ፣ እግዚአብሔርን ውደዱት! እግዚአብሔር ታማኞችን ይጠብቃል፤ ትዕቢተኞችን ግን ፈጽሞ ይበቀላቸዋል።
Explore መዝሙር 31:23
8
መዝሙር 31:1
እግዚአብሔር ሆይ፤ በአንተ ተተግኛለሁ፤ እንግዲህ ዕፍረት ከቶ አይድረስብኝ፤ በጽድቅህም ታደገኝ።
Explore መዝሙር 31:1
Home
Bible
Plans
Videos