1
መዝሙር 22:1
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
አምላኬ፣ አምላኬ ለምን ተውኸኝ? እኔን ከማዳን፣ ከመቃተቴም ቃል ለምን ራቅህ?
Compare
Explore መዝሙር 22:1
2
መዝሙር 22:5
ወደ አንተ ጮኹ፤ ዳኑም፤ በአንተም ታመኑ፤ አላፈሩም።
Explore መዝሙር 22:5
3
መዝሙር 22:27-28
የምድር ዳርቻዎች ሁሉ ያስታውሳሉ፤ ወደ እግዚአብሔርም ይመለሳሉ፤ የሕዝቦች ነገዶች ሁሉ፣ በፊቱ ይሰግዳሉ። መንግሥት የእግዚአብሔር ናትና፤ ሕዝቦችንም የሚገዛ እርሱ ነው።
Explore መዝሙር 22:27-28
4
መዝሙር 22:18
ልብሶቼን ተከፋፈሉ፤ በእጀ ጠባቤም ላይ ዕጣ ተጣጣሉ።
Explore መዝሙር 22:18
5
መዝሙር 22:31
ገና ላልተወለደ ሕዝብ፣ ጽድቁን ይነግራሉ፤ እርሱ ይህን አድርጓልና።
Explore መዝሙር 22:31
Home
Bible
Plans
Videos