1
ማርቆስ 3:35
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
የእግዚአብሔርን ፈቃድ የሚያደርግ ሁሉ እርሱ ወንድሜ፣ እኅቴ፣ እናቴም ነውና።”
Compare
Explore ማርቆስ 3:35
2
ማርቆስ 3:28-29
እውነት እላችኋለሁ፤ የሰው ልጆች ኀጢአትና የሚሳደቡት ስድብ ሁሉ ይሰረይላቸዋል፤ ነገር ግን በመንፈስ ቅዱስ ላይ የስድብ ቃል የሚናገር ሁሉ የዘላለም ኀጢአት ዕዳ ይሆንበታል እንጂ ለዘላለም አይሰረይለትም።”
Explore ማርቆስ 3:28-29
3
ማርቆስ 3:24-25
እርስ በርሱ የሚከፋፈል መንግሥት ሊጸና አይችልም፤ ቤትም እርስ በርሱ ከተለያየ ሊቆም አይችልም።
Explore ማርቆስ 3:24-25
4
ማርቆስ 3:11
ርኩሳን መናፍስትም ባዩት ቍጥር ከፊቱ እየወደቁ፣ “አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ!” በማለት ይጮኹ ነበር።
Explore ማርቆስ 3:11
Home
Bible
Plans
Videos