1
ሰቈቃወ 3:22-23
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ታላቅ ፍቅር የተነሣ ነው፤ ርኅራኄው አያልቅምና። ማለዳ ማለዳ አዲስ ነው፤ ታማኝነትህም ብዙ ነው።
Compare
Explore ሰቈቃወ 3:22-23
2
ሰቈቃወ 3:24
ራሴን እንዲህ አልሁት፤ “እግዚአብሔር ዕድል ፈንታዬ ነው፤ ስለዚህ ተስፋ አደርገዋለሁ።”
Explore ሰቈቃወ 3:24
3
ሰቈቃወ 3:25
እርሱን ተስፋ ለሚያደርጉት፣ ለሚፈልገውም ሰው እግዚአብሔር መልካም ነው።
Explore ሰቈቃወ 3:25
4
ሰቈቃወ 3:40
መንገዳችንን እንመርምር፤ እንፈትን፤ ወደ እግዚአብሔርም እንመለስ።
Explore ሰቈቃወ 3:40
5
ሰቈቃወ 3:57
በጠራሁህ ጊዜ ቀረብኸኝ፣ እንዲሁም፣ “አትፍራ” አልኸኝ።
Explore ሰቈቃወ 3:57
YouVersion uses cookies to personalize your experience. By using our website, you accept our use of cookies as described in our Privacy Policy
Home
Bible
Plans
Videos