1
ኢያሱ 23:14
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
“እነሆ፤ አሁን የምድርን ሁሉ መንገድ ልሄድ ነው፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር ከሰጣችሁ መልካም ተስፋ ሁሉ አንዲቱን እንኳ እንዳላስቀረባችሁ፣ በፍጹም ልባችሁ በፍጹም ነፍሳችሁ ታውቃላችሁ፤ አንዱም ሳይቀር ሁሉም ተፈጽሟል።
Compare
Explore ኢያሱ 23:14
2
ኢያሱ 23:11
ስለዚህ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ለመውደድ ተጠንቀቁ።
Explore ኢያሱ 23:11
3
ኢያሱ 23:10
አምላካችሁ እግዚአብሔር በሰጣችሁ ተስፋ መሠረት የሚዋጋላችሁ ስለ ሆነ፣ ከእናንተ አንዱ ሰው ሺሑን ያሳድዳል።
Explore ኢያሱ 23:10
4
ኢያሱ 23:8
ነገር ግን እስካሁን እንዳደረጋችሁት ሁሉ አምላካችሁን እግዚአብሔርን አጥብቃችሁ ያዙ።
Explore ኢያሱ 23:8
5
ኢያሱ 23:6
“በርቱ፤ ወደ ግራም ወደ ቀኝም ሳትሉ በሙሴ የሕግ መጽሐፍ የተጻፈውን ሁሉ ለመጠበቅና ለማድረግ እጅግ በርቱ።
Explore ኢያሱ 23:6
Home
Bible
Plans
Videos