1
ዘዳግም 18:10-11
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
በመካከልህ ወንድ ወይም ሴት ልጁን በእሳት የሚሠዋ ሟርተኛ ወይም መተተኛ፣ ሞራ ገላጭ፣ ጠንቋይ ወይም በድግምት የሚጠነቍል፣ መናፍስት ጠሪ ወይም ሙት አነጋጋሪ በመካከልህ ከቶ አይገኝ።
Compare
Explore ዘዳግም 18:10-11
2
ዘዳግም 18:12
እነዚህን የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊ ነውና። ከእነዚህ አስጸያፊ ልምዶች የተነሣም አምላክህ እግዚአብሔር እነዚያን አሕዛብ ከፊትህ ያባርራቸዋል።
Explore ዘዳግም 18:12
3
ዘዳግም 18:22
ነቢዩ በእግዚአብሔር ስም የተናገረው ካልተፈጸመ ወይም እውነት ሆኖ ካልተገኘ፣ መልእክቱ እግዚአብሔር የተናገረው አይደለም። ያ ነቢይ በድፍረት ተናግሮታልና እርሱን አትፍራው።
Explore ዘዳግም 18:22
4
ዘዳግም 18:13
በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ነውር አልባ ሁን።
Explore ዘዳግም 18:13
Home
Bible
Plans
Videos