የYouVersion አርማ
መጽሐፍ ቅዱስእቅዶችቪዲዮዎች
መተግበሪያውን ያግኙ
የቋንቋ መምረጫ
የፍለጋ አዶ

ኢሳይያስ 43:18-21

ኢሳይያስ 43:18-21 - “የቀደመውን ነገር አታስቡ፤
ያለፈውን እርሱ።
እነሆ፤ አዲስ ነገር አደርጋለሁ!
እርሱም አሁን ይበቅላል፤ አታስተውሉትምን?
በምድረ በዳም መንገድ አዘጋጃለሁ፤
በበረሓም ምንጭ አፈልቃለሁ፤
የምድረ በዳ አራዊት፣
ቀበሮና ጕጕት ያከብሩኛል፤
በምድረ በዳ ውሃ፣
በበረሓም ምንጭ እሰጣለሁና።
ለመረጥሁት ሕዝቤ ውሃ እሰጣለሁ፤
ለራሴ ያበጀሁት ሕዝብ
ምስጋናዬን ያውጅ ዘንድ ይህን አደርጋለሁ።

“የቀደመውን ነገር አታስቡ፤ ያለፈውን እርሱ። እነሆ፤ አዲስ ነገር አደርጋለሁ! እርሱም አሁን ይበቅላል፤ አታስተውሉትምን? በምድረ በዳም መንገድ አዘጋጃለሁ፤ በበረሓም ምንጭ አፈልቃለሁ፤ የምድረ በዳ አራዊት፣ ቀበሮና ጕጕት ያከብሩኛል፤ በምድረ በዳ ውሃ፣ በበረሓም ምንጭ እሰጣለሁና። ለመረጥሁት ሕዝቤ ውሃ እሰጣለሁ፤ ለራሴ ያበጀሁት ሕዝብ ምስጋናዬን ያውጅ ዘንድ ይህን አደርጋለሁ።

ኢሳይያስ 43:18-21

ኢሳይያስ 43:18-21
YouVersion

በየቀኑ ከእግዚአብሔር ጋር የቅርብ ግንኙነት እንዲኖርዎ እንዲፈልጉ የሚያበረታታዎ እና የሚሞግትዎ።

አገልግሎት

ስለ

ሙያዎች

በጎ ፈቃደኛ

ብሎግ

ተጫን / ይንኩት

ጠቃሚ ማስፈንጠሪያዎች

እገዛ

ልገሳ

የመጽሐፍ ቅዱስ እትሞች

የድምጽ መጽሐፍ ቅዱስ

የመጽሐፍ ቅዱስ ቋንቋዎች

የዕለቱ ጥቅስ


የዲጂታል አገልግሎት

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

የግለሰብነት መመሪያ / የግለሰብ አቋም መመሪያውሎች
የተጋላጭነት ገለጻ ፕሮግራም
ፌስቡክትዊተርኢንስታግራምዩትዩብፒንትረስት

ቤት

መጽሐፍ ቅዱስ

እቅዶች

ቪዲዮዎች