1ኛ ቆሮንቶስ፡-

1ኛ ቆሮንቶስ፡-

16 ቀናት

ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ሰዎች በጻፈው የመጀመሪያ መልእክቱ እንደ ቤተ ክርስቲያን መከፋፈል እና መንፈሳዊ ስጦታዎችን አላግባብ መጠቀምን የመሳሰሉ ጉዳዮችን ተመልክቷል። ስለ ጣዖት አምልኮ፣ ነጠላነት፣ ጋብቻ፣ መስቀል፣ ትንሣኤ እና መንፈስ ቅዱስም ይጽፋል። የእምነትን እና የማህበረሰብን ውስብስብ ነገሮች ለመዳሰስ ጥበብ ከፈለግክ፣ ይህ በYouVersion የተዘጋጀው የምዕራፍ-ቀን እቅድ አጋዥ ጓደኛ ይሆናል።

ይህንን እቅድ ስላቀረበልን Returning to the Gospel - East Africa ን ልናመሰግን እንወዳለን። ለበለጠ መረጃ፣እባክዎ የሚከተለውን ይጎብኙ፡ https://returningtothegospel.com/

ስለ አሳታሚው