እግዚአብሔር በግልጥ ይመጣል። አምላካችንም ዝም አይልም፤ እሳት በፊቱ ይነድዳል፥ በዙሪያውም ብዙ ዐውሎ አለ።
አፌ የጥበብን ቃል ይናገራል፤ የልቤም ሐሳብ ማስተዋልን ይሰጣል።
አንደበቴ የጥበብ ቃላትን ይናገራል፤ የልቤ ሐሳብም ማስተዋልን ያስገኛል።
ዝቅተኞችና ከፍተኞች፥ ሀብታሞችና ድሆች በአንድነት።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች