መዝሙር 25:18 - Compare All Versions

መዝሙር 25:18 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

ጭንቀቴንና መከራዬን ተመልከት፤ ኀጢአቴንም ሁሉ ይቅር በለኝ።

መዝሙር 25:18 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

ችግሬንና ሥቃዬን ተመልከት፤ ኃጢአቴንም ሁሉ ይቅር በልልኝ።

መዝሙር 25:18 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

ድካሜንና መከራዬን እይ፥ ኃጢአቴንም ሁሉ ይቅር በለኝ።