ማርቆስ 5:14 - Compare All Versions
ማርቆስ 5:14 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እረኞቹም ሸሽተው በከተማውና በአገሩ አወሩ፤ ነገሩም ምን እንደ ሆነ ለማየት መጡ።
ማርቆስ 5:14 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እረኞቹ ሸሽተው ሄዱ፤ ወሬውን በከተማና በገጠር አዳረሱት፤ ሕዝቡም የሆነውን ለማየት ካለበት ወጣ።
ያጋሩ
ማርቆስ 5 NASVማርቆስ 5:14 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እረኞቹም ሸሽተው በከተማውና በአገሩ አወሩ፤ ነገሩም ምን እንደ ሆነ ለማየት መጡ።
ያጋሩ
ማርቆስ 5 አማ54ማርቆስ 5:14 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
የዐሣማዎቹ እረኞች ሸሽተው ሄዱ፤ በከተማና በገጠር ወሬውን አወሩ፤ ሰዎቹም የሆነውን ነገር ለማየት ከየቤታቸው ወጡ፤
ያጋሩ
ማርቆስ 5 አማ05ማርቆስ 5:14 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እረኞቹ ሸሽተው ሄዱ፤ በከተማና በገጠርም አወሩ፤ ሕዝቡም የሆነውን ለማየት መጡ።
ያጋሩ
ማርቆስ 5 መቅካእኤ