የማ​ቴ​ዎስ ወን​ጌል 5:3-6

የማ​ቴ​ዎስ ወን​ጌል 5:3-6 አማ2000

“ንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው፤መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና። የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፤መፅናናትን ያገኛሉና። የዋሆች ብፁዓን ናቸው፤ምድርን ይወርሳሉና። ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁዓን ናቸው፤ይጠግባሉና።

ተዛማጅ ቪዲዮዎች