የማ​ቴ​ዎስ ወን​ጌል 5:11-12

የማ​ቴ​ዎስ ወን​ጌል 5:11-12 አማ2000

“ቅፉአችሁና ሲያሳድዱአችሁ በእኔም ምክንያት ክፉውን ሁሉ በውሸት ሲናገሩባችሁ ብፁዓን ናችሁ። ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነውና ደስ ይበላችሁ፤ሐሴትም አድርጉ፤ ከእናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያትን እንዲሁ አሳድደዋቸዋልና።”

ተዛማጅ ቪዲዮዎች

ከ የማ​ቴ​ዎስ ወን​ጌል 5:11-12ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች