የማቴዎስ ወንጌል 9:29-30

የማቴዎስ ወንጌል 9:29-30 መቅካእኤ

በዚያን ጊዜ ዐይኖቻቸውን ዳሰሰና “እንደ እምነታችሁ ይሁንላችሁ” አላቸው። ዐይኖቻቸውም ተከፈቱ። ኢየሱስም “ማንም እንዳያውቅ ተጠንቀቁ፤” ብሎ በጥብቅ አስጠነቀቃቸው።

ተዛማጅ ቪዲዮዎች