ትንቢተ ናሆም መግቢያ
መግቢያ
ትንቢተ ናሆም ከጥንት ጀምሮ የእስራኤል ቀንደኛ ጠላት ስለ ነበረችው የአሦር ዋና ከተማ ስለ ነነዌ መደምሰስ የሚያበሥር ቅኔ ነው። ነነዌ ከክርስቶስ ልደት በፊት በሰባተኛው ምእት ዓመት መጨረሻ ላይ መደምሰስዋ፥ እግዚአብሔር በጨካኝና በትዕቢተኛ ሕዝብ ላይ እንዴት እንደሚፈርድ ያሳያል።
አጠቃላይ የመጽሐፉ ይዘት
1. አስፈሪው የእግዚአብሔር ቊጣ 1፥1-6
2. በአሦር ላይ የተላለፈው ፍርድ ለእስራኤል ሕዝብ ተስፋ ማስገኘቱ 1፥7-15
3. የአሦር ዋና ከተማ ነነዌ መጥፋት 2፥1—3፥19
Currently Selected:
ትንቢተ ናሆም መግቢያ: አማ05
ማድመቅ
ያጋሩ
ኮፒ
ያደመቋቸው ምንባቦች በሁሉም መሣሪያዎችዎ ላይ እንዲቀመጡ ይፈልጋሉ? ይመዝገቡ ወይም ይግቡ
© The Bible Society of Ethiopia, 2005
© የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፥ 1997