መዝሙር 98:1-3

መዝሙር 98:1-3 NASV

ለእግዚአብሔር አዲስ ዝማሬ አቅርቡ፤ እርሱ ድንቅ ነገሮችን አድርጓልና፤ ቀኝ እጁ፣ ቅዱስ ክንዱም ማዳንን አድርገውለታል። እግዚአብሔር ማዳኑን አሳወቀ፤ ጽድቁንም በሕዝቦች ፊት ገለጠ። ለእስራኤል ቤት ምሕረቱን፣ ታማኝነቱንም ዐሰበ፤ የምድር ዳርቻዎችም ሁሉ፣ የአምላካችንን ማዳን አዩ።

ለ{{ ማጣቀሻ }} የጥቅስ ምስል

መዝሙር 98:1-3 - ለእግዚአብሔር አዲስ ዝማሬ አቅርቡ፤
እርሱ ድንቅ ነገሮችን አድርጓልና፤
ቀኝ እጁ፣ ቅዱስ ክንዱም
ማዳንን አድርገውለታል።
እግዚአብሔር ማዳኑን አሳወቀ፤
ጽድቁንም በሕዝቦች ፊት ገለጠ።
ለእስራኤል ቤት ምሕረቱን፣
ታማኝነቱንም ዐሰበ፤
የምድር ዳርቻዎችም ሁሉ፣
የአምላካችንን ማዳን አዩ።