ኢሳይያስ 66:12-13

ኢሳይያስ 66:12-13 NASV

እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ ሰላምን እንደ ወንዝ ውሃ አፈስስላታለሁ፤ የመንግሥታትንም ብልጽግና እንደ ጅረት ውሃ አጐርፍላታለሁ፤ ትጠባላችሁ፤ በዕቅፏም ትያዛላችሁ፤ በጭኖቿም ላይ ትፈነድቃላችሁ። እናት ልጇን እሹሩሩ እንደምትል፣ እኔም እናንተን እሹሩሩ እላችኋለሁ፤ በኢየሩሳሌምም ትጽናናላችሁ።”

ለ{{ ማጣቀሻ }} የጥቅስ ምስል

ኢሳይያስ 66:12-13 - እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤
“እነሆ፤ ሰላምን እንደ ወንዝ ውሃ አፈስስላታለሁ፤
የመንግሥታትንም ብልጽግና እንደ ጅረት ውሃ አጐርፍላታለሁ፤
ትጠባላችሁ፤ በዕቅፏም ትያዛላችሁ፤
በጭኖቿም ላይ ትፈነድቃላችሁ።
እናት ልጇን እሹሩሩ እንደምትል፣
እኔም እናንተን እሹሩሩ እላችኋለሁ፤
በኢየሩሳሌምም ትጽናናላችሁ።”