1
መዝሙረ ዳዊት 50:14-15
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
የመድኀኒቴ አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ ከደም አድነኝ፥ አንደበቴም በአንተ ጽድቅ ደስ ይለዋል። አቤቱ፥ ከንፈሮችን ክፈት፥ አፌም ምስጋናህን ያወራል።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙረ ዳዊት 50:10-11
አቤቱ፥ ንጹሕ ልብን ፍጠርልኝ፥ የቀናውንም መንፈስ በውስጤ አድስ። ከፊትህ አትጣለኝ፥ ቅዱስ መንፈስህንም ከእኔ ላይ አትውሰድብኝ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች